Digital Hakim

Digital Hakim Physicians activist
(4)

10/07/2026

የባህርዳርን ዩኒቨርስቲን አማልዱን!!
የባህርዳርን ዩኒቨርስቲ አማልዱን!!
ከ2018 ዓ/ምህረት ተመራቂ ረዚደንቶች!!

እኛ የ 2018 ተመራቂ ረዚደንት ሀኪሞች በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ የባህርዳር ጤና ሳይንስ ኮሌጅን እንቅልፍ አጥተን እያገለገልን ስፔሻሊቲ ትምህርታችንን አጠናቀን ወጥተናል ።ብዙ ውጣ ውረድ የህይወት መስዋዕትነት ከፍለን አገልግለናል ፤ ተምረናል። ሆኖም ግን በ2018 በዩኒቨርስቲው የማይሰጡ የስፔሻሊቲ የትምህርት ዘርፎችን ጥቁር አንበሳ ፤ ቅዱስ ጳውሎስ የመሳሰሉ ሆስፒታሎች ሄደን እንድንከታተል ሆኗል።ነገር ግን ይህ የትምህርት ወጭ ፤ የጉዞ ወጭ የምግብ ወጭ እንደሁልጊዜው የሚሸፈነው በዩኒቨርስቲው ነው።ሆኖም ግን ዩኒቨርሲቲው ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ ስትመጡ ክፍያውን እንፈፅማለን ብሎ በደብዳቤ ከላከን በኋላ ከነገ ዛሬ ነገ ዛሬ እከፍላለሁ እያለ 9 ወር አለፈው።እኛ በአዲስ አበባ የኑሮ ውድነት ተበድረን ሂደን ተምረን ነው የመጣነው።የምግብ ፤ የትራንስፖርት ፤ የዶርም ወጭ ተበድረን ተምረን መጥተናል ።ይሄ ብቻ አደለም የጥናት እና ምርምር የተመራቂ ረዚደንቶች ከኪሳችን አውጥተን ከሰራን በኋላ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎናል ።
ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት እንዲሉ እስከ ግንቦት እንከፍላለን ሰንደነዋል የሴኔት ደብዳቤያችሁን ይዛችሁ ሂዱ እና በእምነት እናስገባላችኋለን ብለው ቃል ገብተውልን ነበር ።ነገር ግን ይሄው የጥናት እና ምርምር ወጫችንን የዲታችመንት/የትምህርት ወጫችንን አልከፍልም ብሎ ቁጭ ብሏል ።እኛም ያስተማረን ዩኒቨርስቲ ነው በማለት በተስፋ ብንጠብቅም ፤ብንለምንም ሰሚ አጥተናል ።አሁን ነገ ልጆቹ ዶክተር ፤ ስፔሻሊስት ዶክተር እንዲሆኑለት የሚፈልገው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲሁም መላው የህክምና አካላት እንዲሁም ለ ፈጣሪ ፍርዱን እየተውኩ ። የምድር ዳኛ ካለ ደግሞ የላባችንን እንዲያሰጠን እንጠይቃለን ።

እባካችሁ የዲታችመንት/ የትምህርት ወጫችንን እና የሪሰርች / የጥናት እና ምርምር ወጫችን ይከፈለን ዘንድ ድምፅ ሁኑን

የ2018 ተመራቂ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ረዚደንቶች!!

Appeal to Bahir Dar University

We appeal to Bahir Dar University.

We, the 2026 graduating resident doctors, successfully completed our specialty training while serving the College of Medicine and Health Sciences at Bahir Dar University under extremely difficult circumstances. We sacrificed greatly, endured many hardships, and even risked our lives while serving and pursuing our education.
During our training, several specialty rotations that were not available at Bahir Dar University had to be completed at hospitals such as Black Lion (Tikur Anbessa) Specialized Hospital and St. Paul's Hospital Millennium Medical College in Addis Ababa. According to the university's established practice, the costs of these educational rotations—including tuition, travel, accommodation, and living expenses—are the responsibility of the university.
Before we left, the university officially informed us in writing that all eligible expenses would be reimbursed after we completed our training. However, despite repeated promises of "today," "tomorrow," and "soon," nine months have passed without any payment.
To complete our training in Addis Ababa, we had no choice but to borrow money to cover our food, transportation, accommodation, and other living expenses. We returned after successfully completing our training, carrying significant financial burdens.
In addition, we personally financed our graduation research projects and thesis-related expenses from our own pockets, expecting that the university would reimburse us as promised. Unfortunately, despite numerous requests, our concerns have been ignored.
We were repeatedly assured that payment would be made by the month of Ginbot (May/June) and were even instructed to collect our Senate letters with the promise that the reimbursements would be processed in good faith. However, the university has now refused to pay both our research expenses and the costs related to our external specialty training.
We continued to wait patiently because this is the university that trained us. We trusted its promises and appealed respectfully, but no one has listened to us.
Today, we appeal to the Ethiopian people, the entire medical community, and everyone who values justice to stand with us. We also leave our case before God, trusting in His justice. If there is justice on earth, we ask the responsible authorities to ensure that we receive the compensation and reimbursement that we have rightfully earned through our hard work and sacrifice.

09/07/2026

እኛ የወላይታ ዞን ቢጠና መጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል ስራቴኞች ከጥር 2018 ጀምሮ እስካሁን ድረስ ዲውቲ 50%ብቻ እየተከፈለን ይገኛል እሄንንም በተደጋጋሚ ለሆስፒታል ስራ አስክያጅ በፅሁፍ እና በቃል ያሳወቀን ብሆንም የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ እኔ የእናንተ ተላላኪ አይደለሁም፣የእናንተን ጥቅም ለማስጠበቅ አይደለም የተሾምኩት በማለት አስቀያሚ መልስ እየሰጠን ቆይተናል።በዝህም የተነሳ ስራተኛው ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እጅግ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ገብቷል፣የወረዳም መንግስት መክፈል ግደታው ብሆንም እሄን ሀላፍነት ወደ ጎን በመተው እንከፍላለን በሚል ውሽት እና ማታለል እስካሁን ቆይተናል።

Message of condolencesIt is with deep sadness that we announce the passing of Dr. Ermias Getaneh.His kindness, professio...
09/07/2026

Message of condolences

It is with deep sadness that we announce the passing of Dr. Ermias Getaneh.

His kindness, professionalism, and positive spirit will always be remembered by colleagues, patients, and the community he served.

We extend our heartfelt condolences to his family, friends, and all who knew and loved him. To support his family in their time of need, you can contribute in the below account of his wife.

CBE: 1000296079255
Name: yemata sisay chekole
(His wife)

May his soul rest in peace.

የነጩ ጋዎን የለቅሶ ድምፅ፦ ተስፋ የቆረጠው የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያ :: የሰውን ነፍስ ለመታደግ ሌሊቱን ሙሉ በደም እና በበሽታ መካከል የሚዋትተው ባለሙያ፣ ሲነጋ የራሱን ህይወት መታደግ አ...
08/07/2026

የነጩ ጋዎን የለቅሶ ድምፅ፦ ተስፋ የቆረጠው የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያ ::
የሰውን ነፍስ ለመታደግ ሌሊቱን ሙሉ በደም እና በበሽታ መካከል የሚዋትተው ባለሙያ፣ ሲነጋ የራሱን ህይወት መታደግ አቅቶት በባዶ ሆዱ በተስፋ ቢስነት ይማቅቃል! ይህ ሙያ ሳይሆን የቁም ስቅል ነው!
>
ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያ (ሀኪሙ፣ ነርሱ፣ ላብራቶሪው፣ ፋርማሲስቱ…) ታሪክ አይቶት በማያውቅ ከፍተኛ የተስፋ መቁረጥ እና የስነ-ልቦና ስብራት ውስጥ ይገኛል። ሀገሪቱን ከውድመት እና ከበሽታ የሚጠብቀው የጤናው መዋቅር፣ ራሱ በከፍተኛ “ደም መፍሰስ” ላይ ነው። ባለሙያው ተስፋ ቆርጧል፤ ዝምታው ደግሞ ፍርሃት ሳይሆን የውስጥ እሳተ-ገሞራ ነው!
1. ሰብአዊነት ብቻውን ኪራይ አይከፍልም፣ ሆድም አይሞላም!
ለዓመታት “የሙያ ማህላችሁን አስቡ፣ ሰብአዊነት ይቀድማል” እየተባለ የጤና ባለሙያው በአሮጌ ስብከት ሲገረፍ ኖሯል። ነገር ግን ገበያውና የ2026 ዓ.ም አስደንጋጭ የኑሮ ውድነት ሰብአዊነትን አያውቅም።
* ሱቅ ውስጥ ያለው ነጋዴ ለሀኪም በቅናሽ አይሸጥም!
* አከራዩ “ነፍስ ስለምታድን ኪራይ ቀንስልኝ” ቢሉት ሻንጣን አውጥቶ አግዳሚ መንገድ ላይ ይጥላል!
የሰው ልጅን ክቡር ህይወት በእጁ የያዘ ባለሙያ፣ ዛሬ ላይ የዕለት ጉርሱን፣ የወር የቤት ኪራዩን እና የትራንስፖርት ወጪውን ማሟላት አቅቶት በሰው ፊት ሲገረጣ ማየት የሀገር ትልቅ ውርደት ነው።
2. ተስፋ መቁረጥ፦ የጤናው ዘርፍ ትልቁ ወረርሽኝ
ዛሬ በሆስፒታሎች ውስጥ ትልቁ በሽታ ቲቢ ወይም ካንሰር አይደለም፤ የባለሙያው ተስፋ መቁረጥ እንጂ!
ዓመታትን ሙሉ ተምሮ፣ ወጣትነቱንና ጤናውን ሰውቶ የመረቀ ባለሙያ ዛሬ ላይ የሚቀበለው ደሞዝ እና በ1990 ዓ.ም በወጣ አዋጅ የሚወረወርለት የ470 ብር አበል ሙያውን እንዲጠላው፣ እውቀቱን እንዲንቀው አድርጎታል።
ጠዋት በሽተኛ ሲያይ የዋለ ሀኪም፣ ማታ “ነገን እንዴት አድራለሁ?” ብሎ በጭንቀት ይወጠራል። ጭንቅላቱ በኑሮ አዙሪት የፈነዳ ባለሙያ እንዴት ሆኖ ነው ሙሉ ትኩረቱን በታካሚው ላይ አድርጎ በተረጋጋ መንፈስ ህይወት የሚያድነው? የባለሙያው ተስፋ መቁረጥ በቀጥታ የህዝብን ህይወት አደጋ ላይ መጣል ነው!
3. ይህ የስራ መዋቅር ሳይሆን የባርነት ውል ነው!
በሽታን፣ ደምን፣ ስጋትንና ሟች ህመምተኞችን እየተጋፈጡ፣ በባዶ ሆድ እና በደከመ ስነ-ልቦና 24 ሰዓት ሙሉ እንዲሰሩ መጠበቅ አምባገነንነት እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል?
* የቤት ኪራይ አበል 1,000 ብር( ለሁሉም ባለሙያ የማይከፈል )፦ ይህ ለቤት ኪራይ ሳይሆን ለባለሙያው የተደረገ ግልፅ ማሾፊያ እና ንቀት ነው!
* የአደጋ አበል 470 ብር( ለሁሉም ባለሙያ የማይከፈል )፦ የሰውን ደም እየነኩ፣ ተላላፊ በሽታ እየተነፈሱ ለሚኖሩ ባለሙያዎች ይህንን መክፈል የሰውን ነፍስ ከምንም አለመቁጠር ነው።
የሀገሪቱ የጤና ባለሙያ ዛሬ ላይ ምርጫ አጥቷል። ከሙያው እየኮበለለ ኮስሞቲክስ ሱቅ የሚከፍተው፣ የባህር ማዶ ፈተናዎችን ተፈትኖ ሀገሩን ጥሎ ለመውጣት ሌሊትና ቀን የሚለፋው ባለሙያ ቁጥር እያሻቀበ ነው። ይህ ፍልሰት የሀገር መክሸፍ እንጂ የባለሙያው ጥፋት አይደለም::

ለጤና ባለሞያዎች ትልቅ ፈተና የሆነባቸው ጉዳይ "የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ ...
07/07/2026

ለጤና ባለሞያዎች ትልቅ ፈተና የሆነባቸው ጉዳይ

"የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ የበለፀጉ እና አብዛኛው በድህነት የሚማቅቅ ሁለት መደቦች ሆነዋል " ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)

"ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አንድ የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ ከደመወዙ 35% ግብር ፣ 7% ጡረታ በድምሩ 42% ይቆረጣል። ከ58% ደመወዙ ላይ በእያንዳንዱ በሚሸምተው ሸቀጥ 15% ቫት (VAT) ይ...
07/07/2026

"ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አንድ የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ ከደመወዙ 35% ግብር ፣ 7% ጡረታ በድምሩ 42% ይቆረጣል። ከ58% ደመወዙ ላይ በእያንዳንዱ በሚሸምተው ሸቀጥ 15% ቫት (VAT) ይቆረጣል። ትራንዛክሽን ላይ ንግድ ባንክ ለሰርቪስና ቫት እያለ ሌሎችም የማይታወቁ ተቆራጮችን ይቆርጣል።

እነዚህ ሁሉ ተዳምረው ኑሮን መቋቋም አቅቶታልና ለዚህ ታጋሽ ሲቪል ሰርቪስ እና አነስተኛ ኑሮ ላይ ላለው ዜጋ ምን ታስቦለታል? ከሚመሰርቱት መንግሥት ምን እንጠብቅ ? "

ከፓርላማ አባል ዛሬ ለጠ/ሚኒስተሩ

05/07/2026

ፈታ በሉበት

Statement from Tigray Medical AssociationSubject: Arbitrary Arrest of Dr. Yemane Gebremariam, CED of Adigrat Comprehensi...
05/07/2026

Statement from Tigray Medical Association

Subject: Arbitrary Arrest of Dr. Yemane Gebremariam, CED of Adigrat Comprehensive Specialized Hospital

The Tigray Medical Association (TMA) strongly condemns the arbitrary arrest of Dr. Yemane Gebremariam, a respected pediatrician, Chief Executive Director of Adigrat Comprehensive Specialized Hospital.

Dr. Yemane is well known across Tigray's medical and academic community for his leadership in healthcare delivery and medical education. He is also a former Executive Board member and, more recently, an Advisory Board member of the Tigray Medical Association.

According to information received from Association members in Adigrat town, Dr. Yemane was arrested while traveling to Addis Ababa to attend the MedEd Africa professional education event. No lawful justification or due process has been communicated to the Association, his colleagues, or his family.

This arrest is a serious violation of the rights of medical professionals to move and associate freely and to engage in legitimate scientific and educational activity without harassment. It directly undermines two institutions critical to Tigray's recovery: a hospital serving a large and vulnerable population, and an academic center training the region's future health workforce.

It also sends a chilling signal to healthcare leaders and educators, discouraging the professional engagement essential to rebuilding a resilient health system.

The Tigray Medical Association calls for:

1. The immediate and unconditional release of Dr. Yemane Gebremariam.

2. Full transparency on the grounds for his detention, with due process consistent with legal standards.

3. Respect for the neutrality and safety of healthcare and academic medical leaders.

4. Assurance that no medical professional will face arrest or harassment for attending conferences or continuing education.

TMA appeals to authorities, human rights bodies, medical associations, and health partners to act to secure Dr. Yemane's release and to protect every health professional's right to practice, teach, and travel free from arbitrary detention.

ሰንፔር የሕክምና መንደር በውበቷ ባህር ዳርThis remarkable initiative represents a significant milestone and reflects an outstanding com...
05/07/2026

ሰንፔር የሕክምና መንደር በውበቷ ባህር ዳር

This remarkable initiative represents a significant milestone and reflects an outstanding commitment to strengthening healthcare infrastructure.

It includes the following
✅ Senper Specialized Hospital
✅ Multi Trauma Center
✅ Family Wellness Center
✅ Palliative Care Center
✅ Diagnostic Center
✅ MCH Center
✅ Pharmaceutical and Modernization of Traditional Medicine Center
✅ Medicine And Health Science University College
✅ VIP Treatment Center Including for Higher officials
✅ 🚁 Helicopter Landing Place (Helipad)

👉 To be Finished It will take = 9 Years

👉 Total Estimated Budget = 3.3 Billion Birr

The community of Adigrat University, College of Medicine and Health Sciences, wishes to inform the public regarding the ...
05/07/2026

The community of Adigrat University, College of Medicine and Health Sciences, wishes to inform the public regarding the sudden detention of our Dean, Dr. Yemane Gebremariam.

Dr. Yemane was traveling to Addis Ababa to represent our institution at an international medical forum co-hosted by the Ministry of Health (MOH) and the Consortium of Medical Schools in Africa (COMS-A). During his journey, he was intercepted and detained by security personnel.

Key Concerns for the Public:
Unjustified Absence: Dr. Yemane has not been formally charged, and neither his family nor his colleagues have been able to contact him.

Impact on Healthcare: As an Assistant Professor and clinical leader, his arbitrary detention directly disrupts the training of medical students and the administrative operations of the teaching hospital.

We appeal to the public, the medical community, and civic organizations to join us in demanding transparency, adherence to due process, and his immediate release.

Address

Kazanchis
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Digital Hakim posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category