10/09/2026
የሀዘን መግለጫ
የልደታ ክፍል ከተማ ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት የECD Coordinator የነበረው አቶ ቢኒያም ልዑል በድንገተኛና ያልተጠበቀ ህልፈተ ሕይወት የተሰማኝን ከፍተኛ ሐዘን እየገለፅሁ። በወንድማችን ድነገተኛ ህልፈት መሪር ሀዘን ለደረሰባቸው ለቤተሰቦች፣ ለጓደኞች እና በሕይወት ዘመናቸው በበጎ ለቀረቧቸው ሁሉ ልባዊ መፅናናትን እመኛለሁ።
የአስከሬን ሽኝት ወደ ወልቂጤ የሚካሄደው ዛሬ ማለትም 5-13-2018 ዓ/ም ከቀኑ 3፡30 ጀምሮ
አድራሻ፡ ልደታ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 31 አብነት ክሊኒክ አጠገብ ነው
ነፍሱን ከደጋጐቹ ጋር በዓፀደ ገነት ያኑርልን።😭😭😭