03/06/2026
አርያን ሳባሌንካ
የዓለም ቁጥር አንዷ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ከፈረንሣይ ኦፕን የሜዳ ቴኒስ ውድድር ውጪ ሆነች።
በሩብ ፍፃሜው በደረጃ ሰንጠረዡ 25ኛ ላይ ከምትገኘው ዲያና ሽናይደር ጋር የተጫወተችው ሳባሌንካ 3-6፣7-5 እና 6-0 በአጠቃላይ 2-1 በሆነ ውጤት ተረታ ከውድድሩ ውጪ ሆናለች።
ሽናይደር ነገ በግማሽ ፍፃሜው ከማጃ ችዋልኒስካ የምትጫወት ይሆናል።
https://t.me/FitCorner
https://www.tiktok.com/?_r=1&_t=ZS-9657BjxWEZJ