14/08/2024
በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው ቡድን ትግራይን ለማመስ ዝግጅቱን ጨርሶ ወደትግበራ ገብቷል
በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው ቡድን 👉የተምቤን፣ 👉አድዋ እና 👉ሀውዜን አካባቢ ተወላጆች የሆኑ እና 15 ሽህ የሚሆን ታጣቂ ኃይሎችን በማሰባሰብ ተንቤን እና ሀውዜን መካከል አስፍሯል።
የእነ ደብረፅዮን ቡድን #የእንደርታ፣ #ጨርጨር፣ #መሆኒ፣ እና ተወላጆች የእነ አቶ ጌታቸው ረዳ ደጋፊዎች ናቸው በሚል ምሽት ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመፈፀም ሊጨርሳቸው መሆኑ ታውቋል።
የእነ ደብረፅዮን ቡድን በዚህ ዙር በማዕከላዊ እና ደቡባዊ ትግራይ ተወላጆችን ኢላማ በማድረግ ድንገተኛ ጥቃት ለመፈፀም ዝግጅቱን በመጨረሱ በድፍረት ማድረጉ ከውስጥ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።
የነ ደብረፂዮን ጉባኤ ጉባኤ ነው ስንል በምክንያት ነው። ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እና አመራሮች የአንድ መንደር ሰዎች ናቸው። ሌላውን የትግራይ ተወላጅ እንደ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዜጋ የሚቆጥሩ ናቸው።
1. ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል
2. ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገ/ሔር
3. ዶ/ር አብርሃም ተከስተ
4. ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ
5. አቶ አለም ገ/ዋህድ
6. ዶ/ር ፍስሃ ሃብተፅዮን
7. አቶ አማኑኤል አሰፋ
8. አቶ ይትባርክ አምሃ
9. አቶ ተክላይ ገ/መድህን
10. አቶ ጌታቸው አሰፋ
11. አቶ ተወልደ ገ/ፃድቅ
12. አቶ እያሱ ተስፋይ
13. ወ/ሮ ኪሮስ ሐጎስ
14. አቶ አፅብሃ አረጋዊ
15. አቶ ካልአዩ ገ/ህይወት
16. ዶ/ር ሰለሞን ኪዳነ
17. ዶ/ር አማኑኤል ሃይለ
18. ዶ/ር ረዳኢ በርሀ
19. ወ/ሮ ሊያ ካሳ
20. ዶ/ር ኪዳነማርያም በርሀ
21. ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ